+251 111 855 0783
info@rsifs.gov.et
Offcanvas

Contact Us

Edit Template

ከአምናው 9ወር ጋር ሲነፃፀር የትራፊክ አደጋው መቀነሱ ተገለፀ

ከአምናው 9ወር ጋር ሲነፃፀር የትራፊክ አደጋው መቀነሱ ተገለፀሲዳማ ክልል ሀዋሳ 2018 ዓ.ም የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ባለሙያዎች ድጋፍ፣ ክትትል እና መልከታ ለማድረግ በተገኙበት በመጀመሪያው ዕለት የሲዳማ ክልል የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊና የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ዘርፍ ሀላፊ ኮረኔል ሮዳሞ ኪአ በመክፈቻ ንግግራቸው ከአምናው 9ወር ጋር ሲነፃፀር የትራፊክ አደጋው መቀነሱ ገልፀዋል።ይህን ተከትሎም ከመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት የተወጣጡ ባለሙያዎች በተገኙበት ለመንገድ ደህንነት መረጋገጥ እና አስቸኳይ ህክምና መተግበር ይበልጥ አስተዋጽኦ ያላቸው የጤና ተቋም ፣የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ፣ የተሽከርካሪ ምርመራ ተቋማት እና በትምህርት ቤት የመንገድ ደህንነት ክባት ያሉበትን ደረጃ የመስክ ምልከታ አከናውነዋል።በቀጣይ ቀናትም የአሽከርካሪዎች ስልጠና እና ሌሎች ተግባሮችም የሚከናወኑ ይሆናል።

Previous Post
Next Post

1 Comment

  • Good

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Dedicated to reducing road crashes and providing reliable insurance fund services for a safer Ethiopia.

Services

Road Safety Awareness

Insurance Fund Service

Claims & Support

Public Reporting

Contact Info

© 2026 Road Safety and Insurance Fund Service